- This event has passed.
የአዲስ አበባ ተግባረእድ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በስነ-ምግባር ግንባታ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና
March 11

የአዲስ አበባ ተግባረእድ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በስነ-ምግባር ግንባታ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ ።
ስልጠናዉን ያዘጋጁት የኮሌጁ የስነ-ምግባር እና ፀር-ሙስና ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ወ/ሮ መሠርት አባይ ሲሆኑ ስልጠናውን በጥብቅ ዲሲፕሊን መከታተል እንዳለባቸው አሳስበዋል ።
ከግንዛቤ ማስጨበጫ ጋር በተያያዘ ስለሙስና ፣መልካም ምግባር ፣ስነ-ምግባር ምን እንደሚመስል አቶ አማኑኤል ሁሉም የኮሌጁ ሰልጣኞች በተገኙበት ሰልጠናዉን ሰጥተዋል ።
ሙስና እምነትን ማጉደል ውሳኔን ወይም ፍትህን ማዛባት ያሉ ሲሆን ሙስና ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመር በመሄዱ ሁላችን ተባብርን መቀነስ እንደለባቸው ገልፀዋል ። መልካም ባህሪ ፣መልካም ስብዕና መልካም ግንኙነት ጋር ቀጣይነት ይኖርዋል ብለዋል ።
በመጨርሻም ዋናዉ ነገር መሠልጠን ብቻ ሳይሆን በስልጠና ላይ ያገኑትን እውቀት ወደ ተግባር በመቀየር ጥሩ ስነ-ምግባር እንዲያንፀባርቁ ለማስቻል እንደሆነ ገልፀዋል ።
ተግባረእድ ኮሚዩኒኬሽን እና ህዝብ ግንኙነት
