የስብሰባ ቀን ለውጥ::
ለሰኞ ተጠርቶ የነበረው የ8 ወር ሪፖርት ማቅረቢያ ስብሰባ በተደራራቢ ስራ ምክንያት ወደ ሐሙስ የተቀየረ መሆኑን እየገለጽን ሐሙስ 2:30 ሁሉም የኮሌጁ ማኅበረሰብ በትልቁ አዳራሽ እንድትገኙ ጥሪ እናቀርባለን::
ለሰኞ ተጠርቶ የነበረው የ8 ወር ሪፖርት ማቅረቢያ ስብሰባ በተደራራቢ ስራ ምክንያት ወደ ሐሙስ የተቀየረ መሆኑን እየገለጽን ሐሙስ 2:30 ሁሉም የኮሌጁ ማኅበረሰብ በትልቁ አዳራሽ እንድትገኙ ጥሪ እናቀርባለን::
A meeting is when two or more people come together to discuss one or more topics, often in a formal or business setting, but meetings also occur in a variety of other environments.
ስልጠናዉን ያዘጋጁት የኮሌጁ የስነ-ምግባር እና ፀር-ሙስና ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ወ/ሮ መሠርት አባይ ሲሆኑ ስልጠናውን በጥብቅ ዲሲፕሊን መከታተል እንዳለባቸው አሳስበዋል ።